AroundMaps Logo
Search
Add Listing

About Federal TVET Agency

Federal TVET Agency established by regulation number 199/2011 in March 2011 with a duties and responsibilities to coordinate the overall technical and vocational education and training (TVET) system in Ethiopia.

Tags

Description

የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ በሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 199/2003 የተቋቋመና የኢትዮጵያን አጠቃላይ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስርዓትን የማስተባበር ተግባር እና ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ነው ፡፡
#ርዕይ
 ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና በሙያ አስተዋፅኦ የሚያበረክት፣ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ሃይል ተገንብቶ ማየት፤
#ተልዕኮ
 የ21ኛውን ክፍለ ዘመን የሚመጥን በዝቅተኛና በየመካካለኛ ደረጃ የሰለጠነና የበቃ የሰው ሃይል በማፍራት፤ ችግር ፈቺ ቴክኒዮሎጂ በማቀብና በማሸጋገር፤ ለኢንድስትሪው የተሟላ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በመስጠት ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ ብልፅግና አስተዋፅኦ ማድረግ፡፡
#ዓላማ
 ውጤት ተኮር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ሥርዓት አጣቃላይ ዓለማ ብቃት ያለው፣ተነሳሽነትን የተላበሰ፣ ለሥራ ፈጠራ የተዘጋጀና ከለውጥ ጋር ራሱን ማስተካከል የሚችል የሰው ሀይል በመፍጠር የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ማፋጠን ነው፡፡
#እሴቶች
 ታማኝነት፣
 ፍትሃዊነት፣
 አሳታፊነት፣
 ጥራት፣
 ግልፅነት፤
 ተጠያቂነት፣
 ልህቀት፤
 ውጤታማነት፣

Map

Add Reviews & Rate item

Your rating for this listing :

Help Us to Improve :

Working Hours :

  • Monday 09:00 - 17:00
  • Tuesday 09:00 - 17:00
  • Wednesday 09:00 - 17:00
  • Thursday 09:00 - 17:00
  • Friday 09:00 - 17:00
  • Saturday -
  • Sunday -

Location / Contacts :